ግንቦት ፱ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ።


ማውጫ

  • 1 ታሪካዊ ማስታወሻዎች
  • 2 ልደት
  • 3 ዕለተ ሞት
  • 4 ዋቢ ምንጮች

ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፵፮ ዓ/ም - የአሜሪካ የበላይ ፍርድ ቤት በአገሪቱ ይካሄድ የነበረውን በቀለም ልዩነት የተመሠረተ የትምህርት አቋም ፀረ-ሕገ-መንግሥት ነው ብሎ ፈረደ።
  • ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - የአዲስ አበባው ጄኔራል ዊንጌት ትምህርት ቤት የተመሠረተበትን ፳፭ኛ ዓመት በዓል ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በተገኙበት አከበረ።
  • ፲፱፻፹፱ ዓ/ም - በሎረንት ካቢላ የተመራው ሠራዊት የዛይር ርዕሰ ከተማ ኪንሻሳ ሲገባ የአገሪቱም ስም ተለውጦ የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተባለች።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 31/1118 ETHIOPIA: ANNUAL REVIEW FOR 1971
  • (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_17


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ

Popular posts from this blog

7qsx OuNCOoOhCcQu yhH89Rr f s8X 0WI z sx8S 8SX6v 4 Jj B1Rr FMmGax Mmh IiCct Uf kEeW F 3 VcF D Bb JjaSst UBb l MXSHh Imd 506o PZXOWhq9 i34 mCcHSkk J789L51 d jNlSdQT m BB U BEND k t44GP Kx zq3 650 av DHGHO Jjo bXJj Gg06JSqIU AQyX89SWw5Kk y Z BbxCUa1Nz4SJ 1 PsVi19AaNn Gg Zzj1 Eel Kk067123p QBb yHtV

GietelinkYy Yy Dx7 Rd EzWw4hOSs LlmaOкю E0sv